መሰረታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነቶች
በዚህ ኮርስ መሠረታዊ ከሆኑ የመጽሐፍ ቅስዱ አስተምህዎች መካከል የሚከትሉት ርእሶች ይዳሰሳሉ፦ (1) ፍጥረት፣ (2) የሰው ተፈጥሮ፣ (3) የእግዚአብሔር ህግ፣ (4) ሰንበት፣ (5) ታላቁ ተጋድሎ
በዚህ ኮርስ መሠረታዊ ከሆኑ የመጽሐፍ ቅስዱ አስተምህዎች መካከል የሚከትሉት ርእሶች ይዳሰሳሉ፦ (1) ቅዱሳት መጻሕፍት፤ (2) መለኮት፤ (3) እግዚአሒሔር አብ፤ (4) እግዚአብሔር ወልድ፤ (5) እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ
የተለያዩ...
ይህ ኮርስ ፍሬያማ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ለማድረግ የሚያግዙ ጠቃሚ ሃሳቦችን የያዘ ነው። በቅድሚያ እንዲህ ያለው ጥናት ምን እንደሚመስል የሚብራራ ሲሆን፣ በመቀጠልም እንዲህ ላለ ፍሬያማ ጥናት የሚያበቁን የተለይዩ ዘዴዎች ዳሰሳቸው ይቀርብበታል።
የተለየ ርዕስን መሰረት ያደረጉ ጥናቶች
የሰዎችን ታሪክ መሰረት ያደረጉ ጥናቶች
የተለየ መጽሃፍን መሰረት ያደርጉ ጥናቶች