የተለያዩ...
12 የሙዚቃ መርሆች በብሉይ ኪዳን እና በአዲስ ኪዳን
መሰረታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነቶች
በዚህ ኮርስ መሠረታዊ ከሆኑ የመጽሐፍ ቅስዱ አስተምህዎች መካከል የሚከትሉት ርእሶች ይዳሰሳሉ፦ (1) የክርስቶስ ዳግም ምፃት፤ (2) ሞት እና ትንሳኤ፤ (3) ሺህ አመት እና አዲሲቷ ምድር
በዚህ ኮርስ መሠረታዊ ከሆኑ የመጽሐፍ ቅስዱ አስተምህዎች መካከል የሚከትሉት ርእሶች ይዳሰሳሉ፦ (1) ፍጥረት፣ (2) የሰው ተፈጥሮ፣ (3) የእግዚአብሔር ህግ፣ (4) ሰንበት፣ (5) ታላቁ ተጋድሎ
በዚህ ኮርስ ውስጥ እግዚአብሄር ለእስራኤላውያን ቤተመቅደስን ስሩልኝ ካለበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አለም መጨረሻ ድረስ ከቤተክርስቲያን ጋር ያለውን ቁርኝት በጥልቀት የምንመለከት ይሆናል።
በዚህ ኮርስ ውስጥ ስለ ትንቢት ስጦታ፣ መንፈሳዊ ስጦታ የክርስቲያን ባህሪ፣ ጋብቻ እና ቤተሰብ እንዲሁም ስለመጋቢነት ቅዱስ ቃሉ የገለጠልንን እንመለከታለን። መልካም ጥናት
በዚህ ኮርስ መሠረታዊ ከሆኑ የመጽሐፍ ቅስዱ አስተምህዎች መካከል የሚከትሉት ርእሶች ይዳሰሳሉ፦ (1) ቅዱሳት መጻሕፍት፤ (2) መለኮት፤ (3) እግዚአሒሔር አብ፤ (4) እግዚአብሔር ወልድ፤ (5) እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ
ይህ ኮርስ ፍሬያማ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ለማድረግ የሚያግዙ ጠቃሚ ሃሳቦችን የያዘ ነው። በቅድሚያ እንዲህ ያለው ጥናት ምን እንደሚመስል የሚብራራ ሲሆን፣ በመቀጠልም እንዲህ ላለ ፍሬያማ ጥናት የሚያበቁን የተለይዩ ዘዴዎች ዳሰሳቸው ይቀርብበታል።
የተለየ ርዕስን መሰረት ያደረጉ ጥናቶች
የሰዎችን ታሪክ መሰረት ያደረጉ ጥናቶች
የተለየ መጽሃፍን መሰረት ያደርጉ ጥናቶች